We do not have full information about this artist, Please send us your contribution to our Facebook page or by email to [email protected]
ተወልዳ ያደገችው ደብረ ብርሃን ነው የትወና ፍቅሮን ለመወጣት ከልጅነቱ ጀምሮ የምታገኛቸውን አጋጣሚዎች ትጠቀም ነበር በመጨረሻም ወደ ባህርዳር አምርታ ሙሉዓለም አዳረሽ በተወናይነት ተቀጠረች። የተለያዮ መድረኩችን በትወና ሰርታለች ሙሉዓለም አዳራሽ ውስጥ መቼቱ እዛው ባህርዳር የሆኑ ፊልሞችንም ላይም ተውናለች። በጌትነት እንየው የተዘጋጀው የቴዎድሮስ ራዕይ ላይ ከለችበት ሀገር ወጥታ ብሄራዊ ትያትር መድረክ ላይ ተዋበችን ሆና ተውናለች የቲቪ ድራማ ለይ ደግሙ ምንም ትንሽ ፓርት ቢሆንም ገመና ላይ ሰርታ... read more
We do not have full information about this artist, Please send us your contribution to our Facebook page or by email to [email protected]
በርካቶች መልካም ስነ-ምግባር ያለው ተዋናይ ነው ይሉታል። በ1972 ዓ.ም አሮጌው ቄራ አካባቢ ተወልዶ ያደገው የዛሬው የመዝናኛ አምድ እንግዶችን በፊልም ደረጃ ዕጣ-ፈንታ፣መስዕዋት፣ አዲስሙሽራ፣ 70/30፣ አስክሬኑ፣ ውበት ለፈተና፣ የትሮይ ፈረስን ጨምሮ ከ30 በላይ ፊልሞችን ሰርቷል። የጀግኖች ማህደር፣ ቅድስተ-ካናዳ፣ ሜዳሊያ፣ ምዕራፍ አራት፣ የብዕር ስምን ጨምሮ በቅርቡ በሚከፈተው የደራሲ ውድነህ ክፍሌ “የደመና ዳንኪረኞች” ቴአትሮች ላይ ተውኗል። በቲቪ ድራማዎቹ ከሚጠቀሱለት መካከል ሾፌሩ፣ አን... read more
በቅርብ ጊዜ ያሉ ተዋንያን እንደሚቀላቀሉት እሷም መንገድ ላይ ያያት ዳይሬክተር ነበር የመጀመርያዋን ፊልም ያሰራት:: እያለች ሌላ አንድ ፊልም ጨምራ የቲቪ ድራማ መስራት ጀመረች። ዋና ስራዋ ማርኬቲንግ ነው:: ወደ ትወና የተቀላቀለችው በዚህ መንገድ ነው።
ውልደት እና እድገቷ አዲስ አበባ ዑራኤል ነው። የትወና ፍቅሯ ህልሞ ብቻ ሳይሆን ስኬቱማ ጭምር ሆኖላታል ከፊልሞች ይልቅ ትያትር በተለይ ብሄራዊ ትያተር ብዙ ሰርታለች፣የሬዲዮ ድራሞችንም፣የቲቪ ድራማውችንም ላይ ተውናለች ስናፍቅሽ ተስፋዬ። በይበልጥ የምትታወቀው ያልተኬደበት መንገድ ላይ ቢጢቆ ሆና ስትሰራ ነው።
ተወልዳ ያደገችው አዲስ አበበ ለም ሆቴል ነው ነው። በልጅነቷ ጋዜጠኛ መሆን ትፈልግ ነበር ግን የሆነችው ተዋናይ ነው ተስፋዬ ስሜ ጋር ትምህርትን ወስዳ ወደ ትወናው በትያትር ተቀላቀለች የመጀመርያዋን መድረክ ህፃናት ወጣቶች ተቀጥራለች ቀጥላም በብሄራዊ ትያትር ተቀጥራ እየሰራች ነው በአዲስ አበባ ዮንቨርስቲ የትያትር ምሩቅ ናት በረከታ ትያትሮች፣ሬዲዮ ድራማዎች፣የቲቪ ድራማ እና ፊልሞች ሰርታለች።
ለጥበብ የተፈጠረች መሆኗን ሁሉ ይስማማባታል ብዙ ትያትሮች፣ለመቁጠር ወር የሚወስዱ የቲቪ ድራማውች እና ጥቂት የማይባሉ ፊልሞች ላይ ሳርታለች። ወርቅ በመሰለው ድምጿ በርካታ ትረካዎችን ተርካለች እንዲሁ ብዙ መድረኮችን መርታለች አሁን ቢቆም ዳሩ ዜማ ፍቅር የሚል የሬድዮ ፕሮግራሟ ከወዳጇ ፀደንያ ገ/ማርቆስ ጋር ከ5ት አመት በላይ ሰርታለች ሀረገወይን አሰፋ።
የተወለደው አዲስ አበባ መሳለሚያ (ኳስ ሜዳ) ነው። ከልጅነቱ ነበር የትወና ፍቅር የነበረው: ትምዕርት ቤት እያለ ሚኒሚድያ ላይ ብዙ ተሳትፎ ያደርግ ነበር ሲያድግም አየር ጤና የኪነጥበብ ክበብ እያለም በግሩፕ ፑሽኪን አደራሽ ትያትሮችን ማቅረብ ቀጠለ ያኔም የሚያቀርባቸው ስራዎች ላይ በግሩፑ በትወናም፣በድርሰትም እንዲሁም በዝግጅት ይሳተፍ ነበር።
መስከረም 1 ተወለደች ትውልድና እድገቷ ወሊሶ ነው፡፡አዱ፣አዱኮ፣ሚሚሹ እንዲሁም ፔንኪለር የተሰኙ ቅፅል ስሞች አሏት፡፡እስካሁን 14በላይ ፊልሞችን ሰርታለች የባል ጋብቻ የመጀመሪያ ፊልሟ ሲሆን አሁን በቅርቡ የሰራቸው ሀ እና ለ2 ነው፡፡ለመጀመሪያ ክፍያዋ 8000 ብር ነበር ከትወና ሌላ መደነስ፣መዝፈን ትወዳለች፡፡ ባህሪዋ ተጫዋች፣አይናፋር ናት አይናፋርንቷ ግን ስራ ላይ እንዳልሆነ ተናግራለች ስትደሰት ደስታዋን ምትገልው በመጮህ ሲሆን ስታዝን ደሞ አብዝታ ትፀልያለች፡፡በሀበሻነቷ ከምትኮራበት ነገሮች ባ... read more
አንጋፋ የኪነ ጥበብ ሰው ተብሎ ከሚጠሩት ውስጥ ውልደቱ እና ዕድገቱ አዲስ አበባ መርካቶ ነው እድገቱ ላይ ካለበት ራስ ትያትር ለረዥም አመት አገልግሏል ብዙ ትያትር ላይ ተውኖል፣ፅፏል በተጨማሪም አዘጋጅቷል። አሁን ላይ ለ4ት አመት በተከታታይ ሲታይ አሁንም እየታያ ያለው ቤቶች ላይ በድርሰትም አልፎ አልፎ በዝግጅትም ይሰራል ከትወና እና ከፕሮዲሰርነት በተጨማሪ ይሰራል። በይበልጥ የሚታወቀው በትያትር ጀምሮ ወደ ፊልም የቀየረው መንጠቆ ላይ መንጠቆን ሆኖ ሲሰራ ነው። ከፊልም ባለሙያ ... read more
ውልደት እና እድገቱ አዲስ አበባ ነው የጥበብ መንገዱን አንድ ብሎ በቤሄራዊ ትያትር ክረምት ኮርስ ተማሪ እያለ ወስዷል ቀጥሎ የብዙ ጥበብ መፍለቅያ የሆነው ፋዘር(ዶ/ር ተስፋዬ አበበ)ቤት ተማረ, .. እያለ እያለ ከአዲስ አበባ ዮንቨርስቲ በትያትር ጥበብ ተምሮ ጨርሶል::ብዙ ሳምንት አሌደም እንጂ ናሁ ቲቪ ላይ ኑሮ በዘዴ የቲቪ ስትኮም ድራማ ደራሲ እና አዘጋጅ ነበር።