Filmmakers panel discussion (ለፊልም ሰሪዎች)

የጥበብ እርሻ : ለፊልም ሰሪዎች: እድሜዎ ከ18-35 ነዎት? ስለ ፊልም ስራ የማወቅ ፍላጎት አልዎት? እንግዲያውስ ኑ እና የክርኤቲቭ ፊውቸርስን የመጀመሪያውን የጥበብ እርሻ በፊልም ዙሪያ ላይ የሚያጠነጥነው ፕሮግራማችን ላይ ይሳትፉ።
እንግዶች፥
  • ቅድስት ይልማ : የፊልም ዳይሬክተር እና ፕሮዱሰር
  • ሮቤል ግርማ ፡ የሚራክል የፊልም ት/ቤት ዳይሬክተር
  • ሔርሞን ሐይላይ ፡ የፊልም ዳይሬክተር እና ፕሮዱሰር
  • ጆርጋ መስፍን ፡ የፊልም ድምፅ እና ዜማ አቀናባሪ
  • አዳነች አድማሱ ፡ የፊልም ዳይሬክተር
  • ጥቅሴ ደበበ ፡ የፊልም ላይ የድምፅ ኢንጂነር
  • ቤዛ ሀይሉ ፡ የፊልም ዳይሬክተር ፣ፕሮዱሰር እና ስክሪፕት ደራሲ
  • ይህ ቀን በሸገር ሬዲዮ የአፍሪቃዊያን ፕሮግራም አዘጋጅና አቅራቢ በቀጸላወርቅ ሰይፉ ይመራል። በተጨማሪም ከተለያዩ የዘርፉ ባለሞያዎች ጋር የምትገናኙበት ፕሮግራም ይሆናል።
    ታህሳስ 16 ቀን 2009 ዓ.ም.
    ክሰዓት 8 ሰዓት በብሪቲሽ ካውንስል
    ያለው ቦታ ውስን ስለሆነ በ+25190 956 4387 ላይ ስሞዎን እና የ ኢሜል አድራሻዎን በጽሑፍ መልዕክት በመላክ ቦታዎን ያሲዙ። የጥበብ እርሻ

    Creative Hustle Filmmakers panel discussion
    Are you 18-35?
    And are you interested in Filmmaking?
    The come and join our Creative Futures arts programme’s very first creative hustles. You are cordially invited to the Film Panel discussion on Sunday 25th Dec at 2pm – T British Council
    You will get to meet and hear for those in the industry. The panelists include:
  • Kidist Yilma- Film Director & Producer
  • Robel Girma - Miracle Film School director
  • Hermon Hailay - Film Director and Producer
  • Jorga Mesfin - Film Score composer
  • Adanech Admassu - Film Director
  • Tiske Debebe - Film Sound Engineer
  • Beza Hailu - Film Director, Producer and script writer
  • The conversations will be facilitated by Sheger Radio’s Afrikanweyan programme presenter Ketsalwork Seifu.
    So come along & network with others in the sector.
    This Creative Hustle is brought to you in partnership with Miracle Film School and Telsem Media and Communications PLC
    Snacks & refreshments provided by Effoi – Pizza & Lounge
    ****Places are limited, so text your full name & email address to +2519 09 56 43 87 to book your place****


    Comments

    or to write a comment

    Latest News and Articles

    Ethiopian movie news and article - Asansiro
    read more