Marta Goytom (ማርታ ጎይቶም)
ውልደት እና እደገቷ አዲስ አበባ ነው፤ ትወናን በሞዴሊንግ ነበር በመቀጠል በዘፍን ክሊቦች ላይ እንደ አክትረስ መሳተፍ ጀመረች ። ከዛም የመጀመርያ ፊልሟን አልሰጥም ላይ ተውነች ። ከዛ በመቀጠል ኤደን፣የህልም ናት፣ስስት ሁለት፣ሰራችልኝ፣የወፍ ቋንቋ፣አስመላሽ፣ፊያሜታ፣ ፍቅር አለ፣ተውልኝ፣እምዬ ጭሶ፣ኪያ ላይ ተውናለች። ወላፍን ቲቪ ድራማ ላይ ነበረች። በ4ተኛው ጉማ አዋርድ በምርጥ ረዳት ተዋናይት በስስት ሁለት አሸንፋለች ማርታ ጎይቶም ።
Nick name: Marti (ማርቲ)
![]() |
Jan. 1, 2016 |
![]() |
March 1, 2018 |
![]() |
Sept. 6, 2015 |
![]() |
Jan. 1, 2018 |
![]() |
Jan. 1, 2016 |
![]() |
Oct. 1, 2019 |
![]() |
Feb. 1, 2018 |
![]() |
June 6, 2016 |