ተወልዳ ያደገችው አዲስ አበባ ነው በጣም ተወዳጅ ብለን ልንጠራት የምንችላት ተዋናይት ናት ትወናን ከትምህርት ቤት ወደ ሰንበት ትምህርት ቤት አድጉ ወደ ቲቪ ድራማ በልጅነቱ በሻማ እንባ ድራማ ተቀላቅላለች። በርካታ የመድረክ ስራዎች ላይ በትያትር ቤቶች እና ከሀገር ውጪ ትያትር ተውናለች፣ትንሽ የማይባሉ የሬድዮ ድራማኦች ላይም ተሳትፋለች።በፊልም ጉዲፈቻ፣የፍቅር ሽምያ፣ዜማ ህይወት፣ንጉስናሁ ሰናይ፣የሞርያም ምድር፣ቫኬሽን ፍሮም አሜሪካ፣ሄሮሽማ እና ሀርየት የተወነችባቸው ናቸው። የቲቪ ድራማ በይበልጥ ገመ... read more
Born in Gondar, Abby Lakew, is a rising singer/actress who caught the attention of many Ethiopians through a single concert that took place three years ago. She left Ethiopia for the U.S at the age of 13.She returned as a stranger to Ethiopian music lovers in 2008. But she quickly acquired followers in Ethiopia with... read more
ኤልዛቤል፣ሄሮሽማ፣ያልተነካ፣ቪአይቢ፣የፍቅሬ ፍቅረኛ፣ደላሎቹ፣ድፍረት፣ጥቁር እንግዳ፣ሮሂ፣የኔ ናት..እና ሌሎችም ላይ ተውናለች ከቅርብ ጊዜ የቲቪ ድራማ ደግሙ ሰውለሰው እና መለከት ላይ ሰርታለች። በወፌ ቆመች ፊልም የአሙቱ ምርጥ ረዳት ተዋናይት እጩ ናት ወፌ ቆመች ፊልም ደግሙ በ2ት ዘርፍ እጩ ነው አንዱ በድርብ ሲሆኦኦን ሌላው ደግሙ በእናተ ምርጫ ለሽልመት ይበቃል።
መስከረም 1 ተወለደች ትውልድና እድገቷ ወሊሶ ነው፡፡አዱ፣አዱኮ፣ሚሚሹ እንዲሁም ፔንኪለር የተሰኙ ቅፅል ስሞች አሏት፡፡እስካሁን 14በላይ ፊልሞችን ሰርታለች የባል ጋብቻ የመጀመሪያ ፊልሟ ሲሆን አሁን በቅርቡ የሰራቸው ሀ እና ለ2 ነው፡፡ለመጀመሪያ ክፍያዋ 8000 ብር ነበር ከትወና ሌላ መደነስ፣መዝፈን ትወዳለች፡፡ ባህሪዋ ተጫዋች፣አይናፋር ናት አይናፋርንቷ ግን ስራ ላይ እንዳልሆነ ተናግራለች ስትደሰት ደስታዋን ምትገልው በመጮህ ሲሆን ስታዝን ደሞ አብዝታ ትፀልያለች፡፡በሀበሻነቷ ከምትኮራበት ነገሮች ባ... read more
የኢትዮጲያ ፊልም ታሪክ ቀደም ብሎ የገባው ኢሳግ ፊልም ፕሮዳክሽን ነው። በኢትዮጲያ ፊልም እደገት ሆነ ውድቀት የራሱን አሸራ ያስቀመጠው ኢሳግ ፊልም ፕሮዳክሽን ባለቤት ኢሳያስ ግዛው ለቁጥር ከባድ ናቸው ብለን መጥራት የምንችላቸውን ፊልሞች፣ዶክመንተሪዎች፣የቲቪ ፕሮግራሞች ቀረፃዎችን ሰርቱል።
Actor | Director | Executive-Producer
Solomon Bogale was born in Addis Ababa, and raised in the same city. He was a first year mechanical engineering student when he left the university to join the entertainment industry. He had a big interest to be an actor when he was in high school and he became interested in acting. Because of the talent he has di... read more
We do not have full information about this artist, Please send us your contributions to our Facebook page or send by email to [email protected]
ትውልዷ ኢትዮጲያ አዲስ አበባ ነው ለትምህርት ጉዳይ ግን 4ት አመት ህንድ ሀገር ትኖር ነበር። ወደ ትወና አለም የተቀላቀለችው በካስት ኤጀንት አማካኝነት ነው የመጀመሪያ ፊልሟን እነደሰራች እድል ከሷ ጋር ነው እና በሁለት አመት 5 ፊልሞች ላይ ተውናለች። በአሁን ጊዜ አዲስ አበባ ዮንቨርስቲ የምንድስና ተማሪ ናት።
በትወና ዲፕሎማና cocያለው የተቀበረው ተከታታይ ድራማ ላይ በትወና ብሌን አቻዬ እኔና ቤቴ ፊልም ላይ በትወና የተሳተፈ ሲሆን በፕሮዳክሽን ማናጀርነትም ይሰራል
Hermon Hailay, one of Ethiopia's leading film writer/directors, with several critically and commercially successful domestic films to her name has just completed her first international feature film. She does not shy away from sensitive or difficult subjects matters. She is committed to telling important contempo... read more