የወንዶች ጉዳይ፣ያልተነጠቀች ነፍስ፣ናፍቆት፣ ሐማሚው፣ ኤማንዳ፣ቼበለው 2፣አልወድሽም ፣መካኒኩ፣የማናት?፣ነፃ ትግል፣ቤቴልሄም፣ኮመን ኩርስ፣ ከመጠን በላይ፣ያልታሰበው፣በመንገዴ ላይ፣እናፋታለን፣ ፍቅር ተራ እና ፍላሎት ላይ ተውናለች። የምሁሩ ፍቅር፣ሩብ ጉዳይ፣የባህል እንግዱች፣ የሚስቱቼ ባል ደግሙ በቅርብ የሰራችው ትያትር ውስጥ ናቸው። ሰውለሰው አሁን ደግሙ መለከት የቲቪ ድራማ ላይ ተውናለች.
ወርቅበወርቅ፣ፍቅር ሲመነዘር፣ሼፋ 2፣ያነገስከኝ እና 50 ሎሚ ላይ ተውናለች፤ ዳና የቲቪ ድራማ ላይ ተውናለች እየተወነች ነው። ያነገስከ'ኝ እና ሃምሳ ሎሚ ፕሮዲሰር ናት የትናየት ታምራት ሚሚ
ሀገራችን ላይ ካሉ ተዋንያን ከፊት የሚሰለፍ ነው ውልደት እና እድገቱ አዲስ አበባ አራት ኪሎ ነው።ትወና የልጅነት ፍቅሩ ነው ወደ ትወናውም ገብቱ አንቱታ አግኝቱል በርካታ የመድረክ ስራዎችን በይበልጥ ብሄራዊ ትያትር መድረክ ላይ በርካታ ስራዎችን ሰርቱል፤ ትንሽ የማይባል የሬዲዮ ድራማ እና የቲቪ ድራማ ላይ ተውኖል። በይበልጥ የሚታወቀው አፄ ቴዎድሮስ ትያትር ላይ አፄ ቴዎድሮስ ሆኑ ሲተውን ነው።
ውልደት እና ዕድገቱ አዲስ አበባ አሜሪካ ግቢ ነው። በልጅነቱ ብዙ ሙያ ይነካካ ነበር ተዋናይ ከመሆኑ በፊት አስተማሪም የጥበብ ፍላጎቱ ከፍ ከፍ ብሎ አዲስ አበባ ዮንቨርስቲ የትያትር ምሩቁ ነው በአርቱ ላይ ከፍ ብሎ መቀጠል ጀምሯል። የፊልም ፅሁፍ በማፃፍ ብዙ ፊልሞች ላይ ሰርቷል ያልታሰበው፣የወንዶች ጉዳይ፣አይገባንም。。。እንደ ምሳሌ መጥቀስ ይቻላል።
ትውልድ እና እድገቱ ጅማ ነው። ትወናን አንድ ብሎ ቤ/ክርስቲያን ውስጥ የሚቀርቡ ስራዎች ላይ መሰተፍ ጀመረ ካዛ ሲያድግ ቀበሌ ውስጥ መስራት ጀመረ ከዛም እዛው ጅማ ውስጥ ትልልቅ መድረኮች ላይ መተወን፣መፃፍ እና ማዘጋጀት ጀመረ ወደ ፊልሙ አለም እዛው ጅማ ውስጥ በወንድሙ ፊልም ተቀላቀለ።
መስከረም 1 ተወለደች ትውልድና እድገቷ ወሊሶ ነው፡፡አዱ፣አዱኮ፣ሚሚሹ እንዲሁም ፔንኪለር የተሰኙ ቅፅል ስሞች አሏት፡፡እስካሁን 14በላይ ፊልሞችን ሰርታለች የባል ጋብቻ የመጀመሪያ ፊልሟ ሲሆን አሁን በቅርቡ የሰራቸው ሀ እና ለ2 ነው፡፡ለመጀመሪያ ክፍያዋ 8000 ብር ነበር ከትወና ሌላ መደነስ፣መዝፈን ትወዳለች፡፡ ባህሪዋ ተጫዋች፣አይናፋር ናት አይናፋርንቷ ግን ስራ ላይ እንዳልሆነ ተናግራለች ስትደሰት ደስታዋን ምትገልው በመጮህ ሲሆን ስታዝን ደሞ አብዝታ ትፀልያለች፡፡በሀበሻነቷ ከምትኮራበት ነገሮች ባ... read more
መተወን ትችላለች ማለት ለቀባሪ መርዳት ነው የአንደኞች አንደኛ ነች የወንዱች ጉዳይ፣ቼበለው2፣ አልወድሽም፣አበይ ወይስ ቬጋስ፣ፔንዱለም፣... read more
Mahlet Solomon adoringly and affectionately known as Mahi was born in Ethiopia Harer in a place called Hasebe Tefere,. She was grown up there and raised by her mom and dad. She has three sisters and she is the second daughter for her parents. Mahi is one of the best young artists.
ተወልዶ ያደገው አዲስ ላይ ነው። ፊልም ሙያን ከቶም ፎቶግራፍ ወስዱል በግራፊክስ ሙያ ብዙ ክሊፑችን ሰርቷል።ወደ ትወና የተቀላቀለው ቶም በሚማርብት ጊዜ ዳይሬክተሩ አይቶት ነው ያስተወነው። ዘመን ድራማ ላይ ከትወና በተጨማሪ ፕሮዳክሽን ማኔጀር እና ግራፊክስ ባለሙያ ሆኖ ያገለግላል።
ተወልዶ ያደገው አዲስ አበባ ንፋስ ስልክ ክፍለ ከተማ ነው የትወና ፍቅሩ ከጊዜ ወደ ጊዜ አድጉ አሁን የደረሰበት ደርሶል ፊልም ማየትም ፊልም ላይ መተወንም ደስ ይለዋል ከትወናም በተጨማሪ በድርሰት እና በዝግጅት የሰራባቸውን ፊልሞች ለተመልካች አቅርቦል በአሁን ሰዓት ኑሮውን በካናዳ አድርጓል። በይበልጥ የታወቀው ትዝታህ ላይ መስፍን ሆኑ ሲተውን ነው
አንጋፋ ብለን ከምንጠራቸው ተዋንያን ውስጥ ዋና ናት። በሀገር ፍቅር በአዲስ አበባ ማዘጋጃ እንዲሁም በብሄራዊ ትያትር በርካታ የመድረክ ሰራዎችን ሰርታለች ብዙ ፊልሞች የሬዲዮ ድራማዋች እና ቲቪ ድራማዎች ላይ ተውናለች አሁንም በትወና አለም ውስጥ ናት።