ስላ አንቺ፣ቬራ፣ያ ልጅ፣ከበሮ፣ቢሆንስ፣ኒሻን፣እሱን ብዬ፣የፍቅሬ ፍቅረኛ፣ጊዜ ሚዛን እና አርፋጅ ላይ ተውኖል።
Actor | Director | Producer | Writer
ውልደት እና እድገቱ አዲስ አበባ ካሳንችስ ነው። የኪነ ጥበብ ጉዞ አፍለኛ የኪነ ጥበብ ቡድን ውስጥ ጀምሮል እዛ ቡድን ውስጥ በድርሰት እና በትወና ይሳተፍ ነበር። እዛ በነበረበት ጊዜ ለእሱም ትልቅ ዕውቅና የበቃው ኢትዮጲያ ሬዲዮ ላይ ይተላለፍ የነበረው አብዬ ዘርጋውን በመሪነት ተውኖል ከዛም ቀጥሎ በርካታ የቲቪ ድራማ ላይ በኢቲቪ በትወና ሰርቱል፤ ከዛም በመቀጠል ከተወዳጆ ሙሉዓለም ታደሰ ጋር በጋራ የማስታወቂያ ድርጅት ከፍቱ ለቁጥር በጣም የሚቸግር ማስታወቂያ በጋራም ሰርቱል ቀጥሎም ለብቻው... read more
ውልደት እና እድገቱ አዲስ አበባ 4ኪሎ ነው። ወደ ትወናው የተቀላቀለው ቅርጫት ኮስ ሲጫወቱ ታቶይ ነው። ከትወና በፊት የሚዲያ ባለሙያ ነበር እስከ ቅርብ ጊዜ የኢትዮፒካሊንክ አዘጋጅ ነበር የራሱንም ቲቪ ፕሮግራም ናሁ ላይ ጀምሮ ነበር አልቀጠለም እንጂ።
ተወልዳ ያደገችው አዲስ አበበ ለም ሆቴል ነው ነው። በልጅነቷ ጋዜጠኛ መሆን ትፈልግ ነበር ግን የሆነችው ተዋናይ ነው ተስፋዬ ስሜ ጋር ትምህርትን ወስዳ ወደ ትወናው በትያትር ተቀላቀለች የመጀመርያዋን መድረክ ህፃናት ወጣቶች ተቀጥራለች ቀጥላም በብሄራዊ ትያትር ተቀጥራ እየሰራች ነው በአዲስ አበባ ዮንቨርስቲ የትያትር ምሩቅ ናት በረከታ ትያትሮች፣ሬዲዮ ድራማዎች፣የቲቪ ድራማ እና ፊልሞች ሰርታለች።
ተዋናይት ቅድስት ስዩም የሐገራችንን ስም በፊልሙ ዘርፍ ባስጠራው በላምብ ፊልም ትወናን ጀመረች። በፊልሙ ላይም ባሳየችው የትወና ብቃት በሞሮኮ የፊልም ፈስቲቫል በምርጥ ረዳት ተዋናይት ዘርፍ አሸናፊ ልቶን ችላለች። ከዛም በመቀጠል በሰራችው ፍርቱና ፊልም በሩስያ ፊልም ፈስቲቫል ላይ የምርጥ ተዋናይትነትን ሽልማት ልታገኝ ችላለች።
ውልደቱ እና ዕድገቱ ምስራቅ ኢትዮጲያ ትግራይ መቀሌ ነው። ትወና ከትምህርት ቤት ቀበሌ እያለ በግሩብ ሆኖ መስራት ላይ ደርሱል። የመጀመርያው የማለዳ ኮኮቦች ተወዳዳሪም ነበር ምርጥ 25 እያለ ምርጥ 10 ውስጥ ብሎ ምርጥ 6ት ውስጥ ገብቱ የመጀመርያው የማለዳ ኮኮቦች አሽናፊ ሆኖ ዋንጫ እና 50ሺ ብር አሸናፊ ነበር። በአሁን ሰዓት በርካታ ቪዲዮ ክሊቦችን ዳይሬክት እያደረገ ይገኛል።
አንጋፋ ተዋንያን ተርታ ውስጥ ይመደባል ውልደቱ እና እድገቱ አዲስ አበባ ከፍተኛ 10 ነው። በርካታ የመድረክ ስራዎች በተለይ ሁኔታ ሀገር ፍቅር ትያትር ቤት በጥሩታ እስከተለየበት ጊዜ ድረስ ለቁጥር የሚከብዱ ትያትሮችን ተውኑል፣በርካታ የሬዲዮ ድራማዎችን በትወና ተሳትፎል እንዲሁም የቲቪ ድራማዎችም ላይ በትወና አይተነዋል።
ትውልድ እና እድገቱ በሰሜን ኢትዮጲያ ትግራይ ነው። ፊልም ስራን ከልጅነቱ ጀምሩ በጭንቅላቱ ይዞ ነው ያደገው:: ምኞትም ህልም ብቻ ሳይሆን ወደ ስኬት አምርቱል:: ከፊልም ሙያ በፊት ከሰይፉ ፋንታሁን እና ሱራፌል ወንድሙ ጋር በጋራ አዲስ ዜማ የሚል ፕሮግራም በኤፍ አዲስ፣ኢኒፎ ቴም በወር አንዴ የሚወጣ መፅሄት እና በቲቪ ደግሙ አዲስ ዜማ በኢቲቪ ያቀርብ ነበር:: ካዛም አልፎ በርካታ የፊልም ባለሙያዎች የፈለቁበት ሆሊላንድ ትማህርት ቤት ከአላማየው ታደሰ እና ተስፋዬ ገ/ሀና በጋራ ከፍተው በፊልሙ ላይ... read more
We do not have full information about this artist, Please send us your contribution to our Facebook page or by email to [email protected]
ውልደት እና እድገቱ አዲስ አበባ መካኒሳ ነው:: የፊልም ባለሙያ ከመሆኑ በፊት ትምህርት ቤት ቀበሌ ውስጥ በትወና እና በፅሁፍ ያገለግል ነበር:: ያኔ ይሰራው የነበረው ነገር አሁን ላለበት መንገድ ሆኖታል የመጀመርያ ፊልሙን ከጓደኞቹ ጋር ነበር የፊልሙን:: ሀሳብ ያዳበረው እያለ እራሱን ችሎ ብዙ ፊልሞች መሰራት ጀመረ።
is a Producer, Writer, Director, and Actor . Theodros, owner of Sebastopol Entertainment PLC and Teddy Studios, is known for resuscitating the Ethiopian film industry after the fall of the communist Dergue Regime that ruled Ethiopia for close to 17 years. Theodros, who produces, directs, writes and often acts in his... read more