Girum Zenebe (ግሩም ዘነበ)
ትውልዱም እድገቱ አዲስ አበባ ነው የትውና ፍላጉቱ ከልጅነቱ ጀምሮ አብሮ አድጉለታል ለቁጥር የሚቸግሩ ትያትሮችን ተውነውበታል በጥቂቱ ፍቅር የተራበ፣ለእረፍት የመጣ ፍቅር፣ደመ ነፍስ በቅርብ ጊዜ የሚጠሩት በጣም ጥቂቱቹ ትያትሮች ናቸው በኢትዮጲያ የመጀመርያውን ለብቻው ትያትር የሰራ ነው።
![]() |
Aug. 28, 2015 |
![]() |
March 12, 2016 |